Addstuwan Ethiopia Begara Wedefit Enaramde
torsdag 4. april 2013
በአማራው ላይ የዘር ማጥፋት (ጀኖሳይድ) ሲካሄድ፣ ዝም ማለት ለሕሊና የሚከብድ ነው!
በበደኖ፣ በእንቁፍቱ፣ በአረካ፣ በጂማ፣ በሆሮ ጉድሩና በሌሎቹም አካባቢዎች በተለያየ ጊዜ በተለየ ሁኔታ በአማራው ላይ ለደረሰው ግፍ ያሰማነውን ተቃውሞ፤ አሁንም በጉራፈርዳ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝና በሌሎችም ክልሎች በዘረኛው የወያኔ ቡድን የሚያካሂደውን የአማራን ዘር ለይቶ የማጥፋት ፋሺስታዊ ዘ
መቻ በመቃወም ድምፃችን ማሰማት አለብን።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar
‹
›
Startsiden
Vis nettversjon
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar