fredag 13. april 2018

STER or LOGIN ትግራይ የኢትዮጵያ ሞተር ነች! ዶ/ር አብይም ትክክል ነው! ቅኔውን ይዘርፈዋል!

ትክክል ነው! ትግራይ የኢትዮጵያ ሞተር ነች! ሞተርም አይጠፋትም! ዶ/ር አብይም ቅኔውን ይዘርፈዋል!
ለምሳሌ! Getachew Shiferaw
ከስር ዝርዝሩ ላይ ያሉት ፋብሪካዎች ያላቸውን ሞተር እንኳ ብናሰላ ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት መካከል ከ80 በመቶ በላይ ነው። የቀሩት፣ በሌላ ቦታ ያሉትን፣ የመከላከያ ሰራዊቱ ጀኔራሎች የሚቆጣጠሩት የመከላከያ ኢንጅነሪንግ ሞተሮች ሲጨመሩ የዶ/ር አብይን አባባል እውነት ያደርገዋል!
No automatic alt text available.

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar