ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ሙስሊሞችን ማዋከብ፥ መበደሉንና በሐይማኖታዊ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን እንዲያቆም በተለያዩ የሐገሪቱ ከተሞች የሚኖሩ ሙስሊሞች ዛሬም በድጋሚ ጠየቁ።ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar