የጀርመን ፍሪድሪኽ ኤበርት ድርጅት (እሽቲፊቱንግ) ፣ አዲስ አበባ ውስጥ ትናንት በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው ስብሰባ፤ የክርስትናና እሥልምና የዘመናት የመቻቻል ታሪክ ትኩረት እንደተደረገበት ተገለጠ። ድርጅቱ ፤ ከፓሪስ ዩንቨርስቲ ፣ በአፍሪቃ ቀንድና
በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የተመራመሩትን ፤ የታሪክና የሥነ ሕዝብ ምሁር ፤ ፕሮፌሰር ኤልዌይ ኢፍኬን በመጋበዝ ጠቃሚ ንግግር እንዲደመጥ አብቅቷል። በስብሰባው የተገኙ ተሳታፊ ምሁራንም ምሁራዊ ማብራሪያ አጠተዋል።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar