የጄኔራል ሳሞራ ህንጻ ንብ ኢንተርናሽናል ባንክን ጨምሮ ሌሎች ድርጅቶችም መከራየታቸውን ለማወቅ ተችሎአል።
ጄኔራል ሳሞራ መከላከያ ሚኒስቴር በወር 10 ሺ ዶላር የሚከፍልበት በልዩ የደህንነት መሳሪያዎች በየሚጠበቅ መኖሪያ ቤት ውስጥ ይኖራሉ። አብዛኞቹ የህወሀት ጄኔራሎች በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚያሰሩዋቸውን ህንጻዎች በፎቶግራፍ በማስደገፍ መዘገባችን ይታወሳል።
ጄኔራል ሳሞራ በፎቶ ግራፍ ከሚታየው ህንጻዎች በተጨማሪ ሌሎች ህንጻዎች እንዳሉዋቸውም ለማወቅ ተችሎአል።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar