“ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በደረጃ አንድ ተቋራጭነቱ በአየር ማረፊያ፣ በመንገዶች፣ በሕንፃ ግንባታ፣ በነዳጅ ቁፋሮ ሥራዎችና በሌሎችም መስኮች መሰማራቱን የገለጸው ሪፖርተር፣ በእህት ኩባንያዎቹ በኩል በአበባ እርሻ፣ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ መስኮች ሲሠራ የቆየ አገር በቀል ኩባንያ ነው፡፡ ” ብሎአል ሪፖርተር።
ወ/ሮ አቲኮ ኢህአዴግ አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ከአንድ አነስተኛ የኪራይ መኪና ውጭ ይህ ነው የሚባል ሃብት አልነበራቸውም። ግለሰቡዋ በአጭር ጊዜ ውስጥ የናጠጡ ሀብታም ለመሆን የቻሉት በወ/ሮ አዜብ መስፍን ድጋፍ እንደሆነ ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቁ ሰዎች ይናገራሉ፡
ጋዜጣው እንደዘገበው ወርኪድ ከጀርመኑ ባወር ኩባንያ ጋር በመነጋገር ከባድ ማሽነሪዎችን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት ከአባይ ግድብ እስከ ነዳጅ ፍለጋ ስራዎች ያሉ ቁፋሮዎችን ያካሂዳል።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar