torsdag 16. februar 2017

Enough is enough with Ethiopian government (Congressman Chris Smith)

ሪፐብሊካኑ የኑ-ጀርሲ ኮንግረስማን ክሪስ ስሚት የሕግ አርቃቂውን የውጭ ጉዳዮች የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ይመራሉ። በኢትዮጵያ ላይ የጻፉት ረቂቅ ህግ በሌሎች የኮንግረስ አባላት ዴሞክራቶችን ጨምሮ ድጋፍ ያለው እንደሆነ ተገልጿል።
“አዲስ ረቂቅ ውሳኔ ይዘናል። ማይክ ኮፍማንና ሌሎች የኮንግረስ አባል የሕዝብ ተወካዮችም ድጋፋቸውን ሰጥተውታል። ሕጉን አስተዋውቀናል፣ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ሁኔታን ለማሻሻል ወሳኝ ሕግ ይሆናል የሚል እምነት አለን። መንግሥቱ በአሁኑ ወቅት እጅግ የከፋ አዘቅት ውስጥ ይገኛል። ሰዎች ይገደላሉ፣ ይታሰራሉ የሰቆቃ ግርፋቶች አሉ፤ ስለዚህ ይሄ ሁሉ በቃ እያልን ነው” ብለዋል።


Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar