tirsdag 31. oktober 2017

"የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረትን እናጠፋለን ብለን አልሸባብን ፈጠርን"


በሞቃዲሾ በቅርቡ የደረሰው ፍንዳታ 

በሶማሊያ አሰቃቂ የሚባለውን የቦምብ ፍንዳታ፤ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ለሶማሊያ የሚሰጠው ድጋፍ መቀነሱ እንደ አንድ ምክንያትነት ያነሱት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ-ማርያም ደሳለኝ ናቸው።

ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከፓርላማው የተነሱ ጥያቄዎችን በመለሱበት ወቅት ነው የተናገሩት። የኢትዮጵያ መንግስት በሶማሊያ የነበረው ጣልቃ ገብነት ቢተችም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አልሻባብን በመዋጋትና መንግስት አልባ በነበረቸው ሶማሊያም መንግስት እንዲመሰረት ከፍተኛ ሚና እንደተጫወተችም ተናግረዋል።

"ዓለም አቀፉ ህብረተሰብ ለሶማሊያ የሚሰጠውን ድጋፍ ነፍጎናል፤ ሰላምንና እርጋታን ለመፍጠር የተሰማራውን የአፍሪካ ህብረት ሰላማዊ አስከባሪ ኃይል ሰራዊት ቁጥሩ እንዲቀንስ ቢደረግም እኛ በራሳችን በጀት እየሰራን ነበር አሁንም አጠናክረን እንቀጥላለን። "ብለዋል።

የሶማሊያ ማዕከላዊ መንግሥት የፈረሰው አማፂያን የሲያድ ባሬን መንግሥት ሠራዊት አሸንፈው የበላይ ሆኖ ሃያል ሆኖ የወጣ ኃይል በጠፋበት ጊዜ ነው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሃገሪቱ መንግሥት ኣልባም ሆና ከ20 ዓመታት በላይ ዘልቃለች።

በሶማሊያ መንግሥት ለመመስረት በተለያዩ ሃገራት አደራዳሪነት በርካታ የሰላም ሂደት ሙከራዎች ተደረገው ነበር። የተባበሩት መንግሥታት፣ አውሮፓ ኅብረትና የአፍሪካ ኅብረት ከሰላም ሂደቶቹ ጀርባ ነበሩ።

የዕርቅ ሂደቶቹ የተለያየ መልክ የነበራቸው ሲሆን፤ አብዛኛዎቹ የአደራዳሪዎቹን ሃገራት ብሔራዊ ጥቅም መሰረት ያደረጉ እንደነበሩ የፖሊቲካ ተንታኞች ይናገራሉ።

በኢትዮጵያ የተደረገው ተደጋጋሚ የሰላም ሂደት በንፅፅር የተሳካ እነደነበር ይነገራል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕውቅና ያለው ፌደራላዊ የሽግግር መንግስት ለማቋቋምም ተችሏል።

ባለፈው ዓመት በምርጫ ለመጣው መደበኛ መንግሥትም መሰረት ሆኗል። አሁንም ሶማሊያ የጦር ቀጠና እንደሆነች ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መረጋጋትን እየፈጠርን ነው በሚሏት ሶማሊያ የሃገሪቱን የደህንንት ችግር በዘላቂነት ከመፍታት አንፃር ግን የኢትዮጵያ ሚና እንዴት ይታያል?

ታሪካዊ ቁርሾ 

ኢትዮጵያ የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረትን ለመቆጣጠር ብቸኛው አማራጭ ሠራዊቷን ወደ ሶማሊያ ማስገባት ነበር ወይ? ለሚለው ጥያቄ የአፍሪካ ቀንድ የታሪክ፣ የግጭቶችና የደህንነት ተንታኝ የሆኑት ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ ሲመልሱ በቀጥታ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት መፈፀም አደገኛነቱን ያስረዳሉ።

በተለይም ኢትዮጵያና ሶማሊያ ካላቸው የታሪክ ቁርሾ አንፃር የኢትዮጵያ ሠራዊት ሶማሊያ ውስጥ ገብቶ በቋሚነት መንቀሳቀሱ ለእስላማዊ አክራሪ ቡድኖች ከፍተኛ መነቃቃትን እንዲሁም ትልቅ ካርድ የመዘዙበት ጉዳይ ነው።

"የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረትን እንደ ሃገር እናጠፋለን ብለን ገብተን አልሻባብን ነው የፈጠርነው" የሚሉት ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ፤ ታሪኩ ተቀይሮ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር፤ ክርስትና ከእስልምና ጋር የሚያደርጉት ጦርነት ተደርጎ መልኩ ተቀይሯል ይላሉ ።



የኢትዮጵያ ሰራዊት በሶማሊያ 

በተለያዩ ጊዜያት ሶማሊያን እንደ መነሻ አድርገው አካባቢውን ለማተራመስ የሞከሩ እስላማዊ ቡድኖች እንደነበሩ የሚናገሩት ፕሮፌሰር መድሃኔ ታደሰ አል ኢትሃድ አል ኢስላሚያ የተባለውን ቡድን ያስታውሳሉ።

"የእስልምና ፍርድ ቤቶች ኅብረት ወይም አልሸባብ ከመምጣታቸው በፊት ሶማሊያ ውስጥ የፀጥታ ስጋት በነበረባት ወቅት ኢትዮጵያ ሠራዊቷን ማስገባቷ አዲስ ነገር አይደለም" ይላሉ ፕሮፌሰር መድሃኔ።

ከዚያም ጋር ተያይዞ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ሶማሊያን በተመለከተ፤ የተረጋጋች ሶማሊያ መኖሯ ለኢትዮጵያ ደህንነት እንደሚጠቅም ቢታመንም የአክራሪ እስላማዊ መንግሥት ወይም ቡድን ቁጥጥር እንዲኖር ግን አትሻም።

በተቃራኒው የሶማሊያ ፖለቲካ ተንታኞች "ኢትዮጵያም ትሁን ኬንያ የተረጋጋች ሶማሊያን ማየት አይፈልጉም" ቢሉም ፕሮፌሰር መድሃኔ፤ ይህን ካለው ታሪካዊ ቁርሾ ጋር የተያያዘ ነው ይላሉ።

"ይሄ አስተሳሰብ በሶማሌ ብሄርተኞች በኩል በከፍተኛ ሁኔታ ነው የሚንፀባረቀው፤ እያደገ ከመጣው የደህንነት ትንተና ጋር በፍፁም አይገናኝም" ይላሉ።

ፕሮፌሰሩ እንደሚሉት በቀድሞ ጊዜ ድንበርን ብቻ ማስጠበቅ የነበረው ተቀይሮ በሃገሮች መካከል የህዝብና የቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ በመኖሩ ሁኔታውን ሊለውጠው ችሏል።

ከዚህም በተጨማሪ አካባቢው በቀላሉ ለግጭት ተጋላጭ በመሆኑ ነገሩ በቸልታ እንደማይታይም ይናገራሉ።

ፕሮፌሰር መድሃኔ "የተዳከመች ሶማሊያ ለኢትዮጵያ ትጠቅማለች የሚል አስተሳሰብ የለም፤ ይህ ጊዜ ያለፈበት አመለካከት ነው" ይላሉ።


  
አጭር የምስል መግለጫ የአፍሪካ ህብረት ሰላማዊ አስከባሪ ኃይል ሰራዊት በሶማሊያ 

አቅመ ቢሱ የሽግግር መንግ

የሽግግር መንግሥቱ በዓለም ዓቀፍ ዕውቅና ከማግኘቱ ውጪ ራሱንና መላውን የሶማልያ ግዛት ለመከላከል የሚያስችል የፖለቲካ ብቃትም ወታደራዊ አቅምም አልነበረውም።

በመሆኑም በዳሂር አዌይስ የሚመራው የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረት የሃገሪቱ ደቡባዊ ክፍልን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር በኢትዮጵያም ላይ ጅሃድን ማወጁ ይታወሳል።

ኅብረቱ "ታላቋ ሶማሊያ" የሚለውን የቆየ አስተሳሰብ ማቀንቀን ጀምሮ የነበረ ሲሆን፤ በተለይ በኢትዮጵያ የሚገኘውን አዋሳኝ የኦጋዴን አካባቢን ለማስመለስም ዝቶ ነበር።

በዚህም ምክንያት፤ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ በወቅቱ ከሽግግር መንግሥት በቀረበው ግብዣ መሰረት፤ ወደ ሶማልያ ጣልቃ ለመግባት በፓርላማ ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት ከተቃዋሚ ፓርቲ አባላት በኩል ተቃውሞ ገጥሟቸው ነበር።

ከዚህም በተጨማሪ በሶማሊያ ላይ ብዙ ጥናቶችን ያደረገችው ቅድስት ሙሉጌታ "ዘ ሮል ኦፍ ሪጂናል ፓወርስ ኢን ዘ ፊልድ ኦፍ ፒስ ኤንድ ሴኩሪቲ ዘ ኬዝ ኦፍ ኢትዮጵያ" በሚለው ፅሁፏ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ችግሮች፣በአገሪቷ ውስጥ ፖለቲካዊ መስማማቶች ቢጎሉዋትም ከድንበሯ አልፋ \

በሌሎች አገራት በምታደርገው ተፅእኖ የኃያል አገርነትን ሚና ትጫወታለች።

ኢትዮጵያ ያላት ጠንካራ የሰራዊት ሃይል፣ከፍተኛ የህዝብ ቁጥሯ፣ በአንፃራዊነት ያላት የአገሪቱ መረጋጋትና የዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬ አገሪቷ በክልሉ ላይ የምትጫወተውን ሚናና ቦታ እንዲሁም የክልሉን ሰላምና የደህንነት ጅማሮዎችን እንድትመራ አስችሏታል በማለት ፅሁፉ ያትታል።

ከእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረት በኩል "ግልፅና ወቅታዊ ስጋት" ተደቅኖብናል በማለት ለማሳመን ቢሞክሩም፤ በተለይ በወቅቱ የምክር ቤቱ አባል የነበሩት አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ጣልቃ ገብነቱ በኢትዮጵያ ላይ 'ዘላቂ ጥላቻን' ሊያስከትል እንደሚችል ስጋታቸውን ገልፀው ነበር።

ከኅብረቱ ጀርባም በርካታ ሃብታም የአረብ ሃገራት እንደነበሩ በመተንተን፤ ኢትዮጵያ የማትወጣው ጦርነት ውስጥ እየገባች እንደነበርም የተለያዩ ስጋቶች ሲቀርቡ ነበር።

አሜሪካም ከጣልቃ ገብነቱ ጀርባ እንደነበረች ቢነገርም፤ በወቅቱ ሾልኮ የወጣ መረጃ እንደሚያመለክተው አሜሪካ ስጋቷን ለኢትዮጵያ መንግሥት ገልፃ ነበር።

በተለይ አፍሪካ የሚገኘው የአሜሪካ ጦር (አፍሪኮም) የሚመሩት ጀነራል ጆን አቢዛይድ "የቸኮለ ውሳኔ" በማለት የጣልቃ-ገብነቱን አላስፈላጊነት ለቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆርጅ ቡሽ መምከራቸው ይነገራል።

በተቃራኒው የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነት የአሜሪካ ፖሊሲ ቅጥያ ተደርጎ እንደታየ የሚያስረዳው የቅድስት ፅሁፍ የአሜሪካ መንግስት ራሱ በኢትዮጵያ ደህንነት መረጃዎች ጥገኛ እንደሆነም ይጠቁማል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከውጭም ውስጥም ከባድ ተቃውሞ ይግጠማቸው እንጂ በድምፅ ብልጫ ሃሳባቸውን በምክር ቤቱ አስፀድቀው ወታደራዊ ኃይል ወደ ሶማሊያ መላክ ችለዋል።

ከኅብረቱ ጀርባ ከኢትዮጵያ ግብፅንና ኳታርን ጨምሮ በርካታ ሃገሮች እንደበሩበት ሲታሙ፤ የኤርትራ መንግሥትም ኢትዮጵያን ለማጥቃት ከህብረቱ ጀርባ አለ የሚል ክስም ቀርቦ ነበር።

ኤርትራ ብታስተባብልም የተባበሩት መንግሥታት ኮሚቴ ባደረገው ማጣራት የኤርትራ መንግሥትን ጣልቃ ገብነትን ማረጋገጥ መቻሉን ባቀረበው ሪፖርት መግለፁ ይታወሳል።

ወታደራዊው ዘመቻና መዘዙ

በ2001 ዓ.ም የሁለት ዓመት ቆይታውን አጠናቆ ወደ ሃገሩ የተመለሰው የኢትዮጵያ ሠራዊት፤ የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅብረትን በሳምንታት ጊዜ ውስጥ ማፈራረስ ችሎ ነበር። ነገር ግን የኅብረቱ የወጣቶች ክንፍ እንደሆነ የሚነገርለት አልሸባብ በመባል የሚታወቀው አክራሪ ቡድን ማንሰራራቱ ይታወቃል።

ኢትዮጵያም ለሁለተኛ ጊዜ ወታደሮቿን ወደ ሶማሊያ አዝምታ አልሸባብን መውጋት ከጀመረች በኋላ ሌሎች ሃገራትም በአፍሪካ ኅብረት በኩል ወደ ሶማሊያ ገብተዋል።

አልሸባብ ከቀደመው እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ኅበረት ቡድን የባሰ ፅንፈኛ እንደሆነ ይነገርለታል። ፕሮፌሰር መድሃኔም የቡድኑ አፈጣጠር በቀጥታ ከኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነት ጋር ያገናኙታል።

ዛሬ ከሃገሪቱ ጠፍቷል ሲባል፤ ነገ በዋና ከተማዋ ሶማልያ ከባድ ጥቃት ሲፈፅም ይስተዋላል። ጨርሶ ማጥፋት ይቅርና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መጥቶ በቅርቡ በሞቃዲሾ የተፈፀመውን ዓይነት የሽብር ድርጊት በጎረቤት ሃገራት ጭምር ለመፈፀም በቅቷል።

ሶማሊያውያን ከሁሉም አቅጣጫ በሚካሄዱ ዘመቻዎች እና በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ከባዱን ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል።

የሂውማን ራይትስ ዋች ሪፖርት በሚሊየን የሚቆጠር ህዝብ መፈናቀሉን እንዲሁም የኢትዮጵያ ሠራዊትን ከሽግግሩ መንግስት ጋር በመተባበር በተለያዩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ይከሳል።

የወታደራዊ ጣልቃ ገብነት መዘዙ ሰፊ ነው የሚሉት ፕሮፌሰር መድሃኔ "ሶማሊያዊያን እራሳቸው የማያደርጉትን በጎረቤት አገር በተለይም ደግሞ ታሪካዊ ቁርሾ ባለበት ሁኔታ የሚደረግ ሃገር የመገንባትና የሰላም ግንባታ ጥረት ብዙ ኪሳራዎች አሉት" ይላሉ።

የቅድስት ፅሁፍ እንደሚያትተውም ኢትዮጵያ ራሴን ለመከላከል ነው ብትልም እንደ "ወራሪ" ነው የታየችው፤ ጣልቃ መግባቷ ስህተት እንደነበረና ከዚህ በፊት አልኢትሀድ ላይ እንዳደረገችው የእስልምና ፍርድ ቤቶች ህብረት የያዛችውን ቦታዎች ለይታ መምታት ሰራዊቱንም ማዳከም ትችል ነበር።

የተለያዩ የሶማሊያ የፖለቲካ ተንታኞችም የአውሮፓ ኅብረት፣ አሜሪካ እንዲሁም ሌሎች ሃገራት በየዓመቱ ለአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል የሚያደርጉትን በቢሊየኖች ዶላር የሚቆጠር መዋዕለ-ንዋይ ድጋፍ የሶማሊያን ሰራዊት ለመገንባት ቢፈስ ለውጥ ይመጣል ይላሉ።

''የጦር ሠራዊቱን ለማሰልጠን የተለያዩ ሙከራዎች የተደረጉ ቢሆንም መፍትሄ አላመጡም ባጠቃላይ ችግሩ ጣልቃ ከመግባቱ ጋር ተያይዞ የመጣ ነው።" ይላሉ።

"ሁሉም በውጭ ጣልቃ ገብነት የመጡ የሰላምም ይሁኑ የመንግሥት አወቃቀር አማራጮች የሶማሊያን ባህላዊና ታሪካዊ እውነታዎችን ያገናዘቡ አይደሉም" የሚሉት ፕሮፌሰር መድሃኔ፤ በተጨማሪም "እነዚህ መንግሥታትም ይሁኑ ተቋማት እነሱ የሚያዉቁትን ምዕራባዊ የመንግሥት አወቃቀር በፍጥነት ለመጫን ተሞክሯል" ይላሉ።

በሶማሊያውያን ተነሳሽነት ቀስ በቀስ እያደገ ሳይሆን በአቋራጭ ማዕከላዊ መንግሥት ለመመስረት ቢሞከርም መድሃኔ እንደሚሉት የትኛውም የሶማሊያ የፖለቲካ ቡድንም ሆነ ሃይል ማዕከላዊ መንግሥት ለመመስረት አቅም እንደሚያጥረው ያስረዳሉ።

እንደ መፍትሔ የሚያስቀምጡትም በየአካባቢው የተፈጠሩ የሰላም ዞኖችና አካባቢዎችን በማጠናከር ዘላቂ የፌደራል መንግሥትን ማምጣት አለመቻሉን እንደ እክል ያዩታል።

ሶማሊያ አለመረጋጋት እንዲቀጥል የሚፈልግ ላት ይኖሩ ይሆን

ሶማሊያን ተረጋግታ እንደሃገር እንድትቆም ብዙ መንግሥታዊ፣ አህጉራዊና ሌሎች ተቋማት በቢሊዮን የሚቆጠር መዋዕለ-ነዋይ እያፈሰሱበት ቢሆንም ችግሩ ሊፈታ አልቻለም።

"በሶማሊያ ግጭት የተነሳ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ፍላጎቶች ተፈጥረዋል። የተለያዩ የእርዳታ ድርጅቶችም በግጭቱ ተጠቅመዋል። በዚህም የተነሳ የተለያዩ ኃይሎች ግጭቱና ጦርነቱ እንዲቀጥል ይፈልጋሉ"ፕሮፌሰር መድሃኔ ይላሉ።

የኢትዮጵያ ሠራዊት በሃገሪቷ ባሉ አለመረጋጋቶችም ይሁን በተለያዩ ምክንያቶች ከሶማሊያ ወጥቶ ኢትዮጵያ ያላት ሚና ቢቀንስም የኬንያ፣ ኡጋንዳና ቱርክ የመሳሰሉት ሃገራት ሚና በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው።

በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ በሶማሊያ ላይ ያላት ሚና እንደ ሃገር ከፍተኛ ባይሆንም፤ ከዚህ ቀደም በተካሄዱ ወታደራዊ ዘመቻዎች ሳቢያ ሶማሊያውያን ለኢትዮጵያ አሉታዊ ዕይታ እንዲኖራቸው አድርጓል።

ለዚህም ማሳያ በቅርቡ ባለፈው ዓመት በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወቅት ተፎካካሪዎች ለቅስቀሳቸው ፀረ-ኢትዮጵያ እንዲሁም ጣልቃ የገቡ ኃይሎችን ማዕከል አድርገው ነበር።

ፕሮፌሰር መድሃኔም እንደ መፍትሔ የሚያስቀምጡት ሶማሊያውያን በራሳቸው ተነሳሽነት ወደ እራሳቸው ባህል በመመልከት በድርድር ባህላቸው፤ ከማዕከላዊ መንግሥት ወደታች ያተኮረ ሳይሆን ከታች ወደ ማዕከላዊ መንግሥት የሚመጣ ማዋቀር መገንባት ያስፈልጋቸዋል ይላሉ።

mandag 30. oktober 2017

245 arrested in Ethiopia over recent unrest

Photo by Xinhua/Michael Tewelde
ADDIS ABABA, Oct. 29 (Xinhua) — The Ethiopian government on Sunday announced the arrest of some 245 people in connection with the unrest in the central Oromia regional state.
The detainees are said to have connection with the recent violent demonstrations in Buno Bedele zone of Ethiopia’s largest Oromia regional state, state television EBC quoted Addisu Arega, spokesperson of the Oromia regional state.
Spokesmen for Oromia and Amhara regional states had issued statements in the aftermath of the unrest that reportedly caused major business disruptions and burning of various locations.
“Three Amharas and eight ethnic Oromos were killed in Buno Bedele zone of the Oromia regional violence perpetrated by bodies trying to create division between the two ethnic groups,” Arega said.
He said the situation has calmed down and individuals suspected of orchestrating the violence have been arrested.
Spokesperson for the Amhara regional state, Nigusu Tilahun, also said an undetermined number of people have been displaced by the violence.
The East African country had in August lifted a state of emergency that was enacted on October 2016 after violent demonstrations left many private and state-owned firms in flames.

fredag 27. oktober 2017

At least five killed as police fire at protest in Ethiopia

Aaron Maasho
Reuters
ADDIS ABABA (Reuters) – At least five people were killed in a town in Ethiopia’s restive Oromiya region on Thursday after police opened fire during a protest, witnesses said.
Protesters had blocked the main road in Ambo, some 130 km (80 miles) west of the capital Addis Ababa, to demonstrate against sugar shortages, before police arrived to disperse the crowd.
“They (police) then fired live rounds. We know of … five people who died from gunshot wounds,” one of the protesters told Reuters. Another witness said he saw up to 10 wounded people taken to hospital
The regional government’s spokesman confirmed that deaths had occurred, but did not give details.
“Demonstrations happening in Ambo have resulted in death and injuries,” Addisu Arega Kitessa said in a Facebook statement, adding that they were organized by “enemies” of the region.
The province was wracked by protests for months in 2015 and 2016.
Nearly 700 people were killed last year in one bout of unrest provoked by plans to implement a development scheme for Addis Ababa that opponents said amounted to a land grab, according to a parliament-mandated investigation.
Broader anti-government demonstrations over politics and human rights abuse then followed, forcing the government to impose a nine-month state of emergency that was finally lifted in August.
Separately, ethnic clashes killed at least 11 people this week in the same region. Another bout of violence along Oromiya’s border with the country’s Somali region last month displaced hundreds of thousands of people.
The developments highlight tensions in the country where the government has delivered high economic growth but it often accused of curbing political freedoms.


The government denies clamping down on free speech and blames rebel groups and dissidents abroad for stirring up violence.

torsdag 26. oktober 2017

Police fire live rounds in Ethiopia’s Oromiya region to disperse protests (Reuters)


ADDIS ABABA (Reuters) – Police in a town in Ethiopia’s restive Oromiya region fired live rounds on Thursday to disperse demonstrators who had blocked roads, witnesses said.
The incident in Ambo some 130 kilometres (80 miles) west of the capital Addis Ababa is the latest bout of unrest to plague a province that was shaken by unrest for months in 2015 and 2016.
Residents in the area told Reuters that demonstrators blocked the town’s main road to protest sugar shortages, sparking clashes with police.
“Police fired live rounds. We know of four or five people who died from gunshot wounds,” one of the protesters said.
The regional government’s spokesman confirmed that deaths had occurred, but did not give details.
“Demonstrations happening in Ambo have resulted in death and injuries,” said Addisu Arega Kitessa, who said the demonstrations were organised by “enemies” of the region.
The developments highlight tensions in the country where the government has delivered high economic growth rates yet often faces criticism from opponents and rights groups that it has curbed political freedoms.
Reporting by Aaron Maasho; Editing by Elias Biryabarema and Toby Chopra
Share Button
Disclaimer: We are not responsible for any losses or damages that may have caused by using our services. EMF declines all responsibility for the contents of the materials stored by users. Each and every user is solely responsible for the posts. 

tirsdag 24. oktober 2017

The Ethiopian National Movement calls upon all stakeholders to work together to bring an end to the Authoritarian rule of TPLF


The Ethiopian National Movement calls upon all stakeholders to work together to bring an end to the Authoritarian rule of TPLF

(Amharic PDF Oromiffa – PDF | English – PDF  ) (Springfield, Virginia USA 22 October 2017)- The Ethiopian National Movement Council of representatives met in Arlington Virginia, US from October 20-22, 2017 to evaluate the Movement’s performance over the last one year and to chart a course that will accelerate the struggle for democracy, justice, and freedom in Ethiopia and durable national unity.

During the course of the three-day meeting the Council took thorough assessment of the current political, economic, and security situation in Ethiopia. Our deliberations were characterized by honesty and frankness, even when this was difficult. As a result, we are happy to report that we have made notable progress in enhancing and deepening common positions and bridging differences. While concerned by the gravity of the deteriorating political and security situation in the country, the Ethiopian National Movement is buoyed by the determination of the Ethiopian people in general and the Oromo to see to it that TPLF’s tyrannical rule faces its inevitable demise.

Whereas acknowledging the fact that for almost two years the sustained peaceful popular uprising in most parts of the country unequivocally rejected the TPLF regime and they demanded a fundamental change, we also realize that there has been some awakening in some constituent parties of the ruling party. We welcome this development and encourage their move towards firmly standing in their solidarity with the demands of their respective populations for rule of law, justice, and freedom in Ethiopia. It has to be noted here that our overriding objective is to make sure that TPLF is the last dictatorship ruling Ethiopia. The challenges faced by the country and the gravity of the situation requires an all-inclusive, collective, and responsible response before the country plunges into further chaos. To this effect, ENM reaffirmed its willingness and readiness to work proactively and collaboratively to ensure that the popular struggles being waged in Oromia and all parts of the country led to victory for the Ethiopian people.

The Council of Representatives further emphasized the urgency of all stakeholders to work together to bring an end to the TPLF dictatorship and begin to lay the groundwork toward peaceful transition to a democratic order. The Ethiopian National movement unreservedly believes that the future of Ethiopia is solely dependent on establishing a genuine democratic and federal order where individual and collective human rights are, respected fully realized.

Out of desperation to reverse its impending demise, the TPLF regime is busy these days with its divide and rule tactics trying to pit one community against other. Mobilizing its surrogates, it is provoking conflicts and mayhem to create the conditions to impose martial law and stump out all dissent and prolong its hold on power. To this end ENM calls upon all Ethiopian political forces and nationals inside and outside the country to work together and usher in a new Ethiopian spring where our age-old aspirations for genuinely democratic, federal, and a representative government elected by the populace become a reality.

Finally, we call upon the members of TPLF’s army and security apparatus to stand with oppressed people of Ethiopia to bring an end to extrajudicial killings, torture, imprisonment and disappearances of prodemocracy activists in Ethiopia

IBSA IJJANNOO: Sochiin Biyyaa Itoophiyaa Qabsoon Mootummaa Cunqursaa Wayyaanee Aangoo irraa Kaasuu Jabaatee akka itti fufu waamicha dhiyeessa

Springfield, Virginia USA (22 October 2017)-
(Amharic PDF Oromiffa – PDF | English – PDF  )  Bakka bu’oonni Sochiin Biyyaa Itoophiyaa baatii Onkoloolessaa 20-22, 2017 Springfield, Virginia, biyya Ameerika keessatti teessuma godhatan irratti haala biyya Itoophiyaa keessa jiru baldhinnaa fi gadi-fageennaan xiinxaluun qabsoon demokiraasii, haqaa fi birmaddummaaf godhamaa jiru milkiin akka fulla’uu karooraa fi tarsimoo baasuun xumuree jira.
Teessuma guyyoota sadihiif godhame irratti haala qabatamaa diinaggee, siyaasaa, hawaasummaa akkasumas haala nageenya biyyatti irratti marii bilchaataan godhamee jira. Mariin kuni dhibdiilee biyyattii qunnamaa jiran irra-dibaa tokko malee qulqullummaa fi miiraa iftoominaatiin kan geggeeffame ture. Teessuma kanarratti garaagarummaa jaarmayoota miseensota Sochii Biyyaa Itoophiyaa (SBI) jiddu turan marii fi ilaa fi ilaameen dhiphisuun adeemsi woliin eegalame jabaatee akka itti fufu tarkaanfii mul’ataa fudhatee jira. Haalli biyyattii kan daddaffiin jijjiiramaa fi gariin gara fokkataa fi hin barbaachifne deemaa jiru heddu yaachisaa tawullee, SBI diddaa ummataa, keessattu kan Oromiyaa keessatti itti fufiinsaan godhamaa turee fi jiru, jabaatee itti fufuun warraaqsa jijjiiramaa biyya guutuu keessatti godhamuuf haala aanjessuun isaa abdachiisaa fi boonsaa ta’uu isaa irra deebi’ee mirkaneessa. Sochiin ummatootaa fi haalli biyya keessa jiru akka akeekutti mootummaan Wayyaanee du’uu fi gara boolla isaaf hin oolletti gugataa jiraachuu isaa hubanna. Sochiilee ummanni Oromoo fi ummatoonni Itoophiyaa marti waggootii dabran hedduuf godhaa turanii fi jiran irraa deebinee yoo laallu, umrii jireenya Wayyaanee gabaabsaa jiraachuu agarra. Sochiin
kun ummanni mootummaa kana diduu qofaa osoo hintayin onnee isaa keessaa baasee tufuu akeeka. Akasumas sochiin ummataa wanni akeeku guddaan jijjiirraan bu’uraa biyya san keessatti dhufuu akka qabu muldhisa. Caasaa mootummichaa keessattis humnoonni jijjiirraa fiduuf tattaaffii godhan jiraachuu isaanii hubannee jirra. Kanaafuu gartuulee (OPDO keessatti) tarkaanfattuu jijjjiirraa mootummaa Wayyaanee keessatti argamsiisuuf aantummaa ummataa horatanii sochii jalqaban gammachuun simanna. Jijjiirraan caasaa mootummichaa keessatti eegalame keessattuu humna aantummaa ummataa giddugaleessa taasifachuuf qabsiifame akka jabaatuu fi ol’aantummaa Wayyaanee hiddaan kan buqqisu akka ta’u qabsoon jalqabame itti fufuun barbaachisaadha. Deggeramus qaba jenna. Hawwiin keenna mootummaa Wayyaaneen boodaa abbaa irrummaa fi cunqursaan biyya Itoophiyaa keessatti raawwachuu qaba kan jedhudha. Hawwiin keenna mootummaa abbaa irree kaafnee mootummaa abbaa-irree biraa jala seenuu hin qabnu kan jedhu. Gabrummallee jijjiirachuu osoo hintayin raawwachuudha. Rakkoon yeroo ammaa kana biyyattii mudataa jiru sochii humnootaa kophaa kophaa qabsoo godhan qofaan furuun hin danda’amu. Mootummaa Wayyaanee aangoo irraa kaasanii sirna walqixxummaa fi bilisummaa irratti bu’urfame ijaaruuf gamtaa ummatootaa fi humnoota polotikaa hundumaa ammate gaafata. Humnoonni dhimmi biyya sanii nu ilaalata jedhan hundumtuu waloon dirqama qabsoo fi itti gaafatummaa fudhatuu qaban jenna. Kanaafuu Sochiin Biyyaa Itoophiyaa Qabsoon ummanni Oromoo godhaa jiruu fi qabsoo ummatoonni Itoophiyaa biroo godhaa jiran akka milkiin xumuramu hamilee haarawaan akka itti fufu waadaa isaa irra deebi’ee haarawoonsa
Gareen ol’aantummaa Wayyaanee tursiisuuf murate aangoo isaa kan harkaa ba’uuf dhiyaatte deebi’ee dhuunfachuuf cira xaxaa jira. Shira kana keessaa inni giddaan ummatoota giddutti hokkara uumuun, wolitti diinomsee kana sababeeffachuun biyyattii bulchiinsa waraanaa gala galchuudha. Shira kana fashalsuun tokkummaa keenya hundaa gaafata. Itti aansuudhaanis bakka bu’oonni Sochii Biyyaa Itoophiyaa mootummaa abbaa-irree buqqisanii sirna demokratawaa dhugaa uumuun murteessaa akka ta’ee irra deebi’ee mirkaneessa. Cunqursaa fi gabrummaa bifa kamiiyyuu hambisanii sirna walqixxummaa fi birmadummaa namootaa fi ummatootaa irratti hundaayee argamsiisuuf sirna Federalwaa demokiraata mirgi dhumfaatii fi waloo walqixatti keessatti kabajamu ijaaruu gaafata. SBI kanaafis qabsaa’a.
Kanaafuu Sochiin Biyyaa Itoophiyaa humnoonni polotikaa biyya keessaa fi biyya alaatti argaman hundumtuu daddaffiin walitti dhufanii humnaa fi qabeenna isaanii walitti qindeessanii mootummaa abbaa-irree kana aangorraa qaarsanii Itoophiyaa haarawa kan mirgi hundumaa keessatti kabajamu akka ijaaran waamicha dhiyeessa!
Dhugaa fi haqxi hundumaaf

“እንደ ጦር ምርኮኛ ነበር የምታየው” ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ስለ ማረሚያ ቤት ቆይታው በአዲስ አድማስ

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ
• “እንደ ፍርደኛ ሳይሆን እንደ ጦር ምርኮኛ ነበር የምታየው”
• “በሃገሪቷ ላይ ምን እየተካሄደ እንዳለ አላውቅም ነበር”
• “እናቴ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ መንፈስ ያላት ነች”
ባለፈው አርብ ጥቅምት 3 ቀን 2010 ዓ.ም ከእስር እንደሚለቀቅ ሲጠበቅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ፤በግልጽ ባልታወቀ ምክንያት በዕለቱ ሳይፈታ በመቅረቱ ቤተሰቦቹ ማዘናቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ጋዜጠኛው ከሁለት ቀን በኋላ ግን የ3 ዓመት እስሩን ያለ አመክሮ አጠናቅቆ፣መፈታቱ ይታወቃል፡፡ ለመሆኑ የማረሚያ ቤት ቆይታው ምን ይመስል ነበር? ወደፊትስ ምን አቅዷል? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፤ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን አነጋግሮታል፡፡
የ3 ዓመት የማረሚያ ቤት ቆይታህ ምን ይመስላል?
እንግዲህ ወደ 2 ዓመት ከ10 ወር ገደማ የቆየሁት በዝዋይ እስር ቤት ነው፡፡ ቃሊቲና ቂሊንጦ ትንሽ ጊዜ ነበር የቆየሁት፡፡ ዝዋይ እስር ቤት የተወሰድኩት ደግሞ ህገ መንግስቱ ከሚፈቅደው ውጭ ነው። ህገ መንግስቱ፤ ማንም ሰው መታሰር ያለበት ከመኖሪያ ቦታው በ25 ኪ.ሜትር ክልል ውስጥ ነው ቢልም እኔ ግን 165 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ባለ የበረሃ እስር ቤት ነው ተወስጄ የታሠርኩት፡፡ ዝዋይ የሚሄዱ እስረኞች፣ ከ5 አመት በላይ የተፈረደባቸው እንደሆኑ በራሣቸው መመሪያ ላይም ተቀምጧል። ይህ እንግዲህ በመጀመሪያ በ25 ኪ.ሜትር ርቀት ውስጥ የሚለው የህገ መንግስቱ ድንጋጌና የራሱ የማረሚያ ቤቱ መመሪያ ተጥሶ ነው፣ እዚያ በረሃ ላይ ከ2 ዓመት በላይ እንድታሰር የተደረገው፡፡ በእነዚህ አመታት ደግሞ ልዩ ጥበቃ የሚባል ቦታ ነው የታሰርኩት፡፡ ይህ ቦታ ከሰማይ በስተቀር ምንም የማይታይበት ቦታ ነው፡፡ በዚያ ላይ በፍ/ቤት በኩል እንደመጣ እስረኛ ሣይሆን በተፋፋመ የጦር አውድማ ላይ እንደተያዘ የጦር ምርኮኛ ነበር የምታየው፡፡ ይሄ አመለካከት ደግሞ ከፍተኛ በደልና ተፅዕኖ እንዲደርስብኝ አድርጓል፡፡ ሰው የገደሉ ወይም አስገድዶ የመድፈር ወንጀል የፈጸሙ እስረኞች እንኳን የሚያገኙትን መብት አላገኝም ነበር፡፡ እነዚህን መሰል እስረኞች በነፃነት ካፍቴሪያ ሄደው ቡና ጠጥተው፣ ተዝናንተው ይመለሳሉ፤ ሲያሻቸውም በላይብረሪ መጠቀም፣ የሃይማኖት ቦታዎች መሄድ፣ ኳስ ሜዳ ወርደው መጫወት ይችላሉ፡፡ ለእኔ ግን እነዚህ ሁሉ የተከለከሉ ነበሩ፡፡
እነዚህን መብቶች ስትጠይቅ የሚሰጥህ ምላሽ ምን ነበር?
አብዛኞቹ ጠባቂዎች ከላይ የተነገራቸውን ነው የሚፈፅሙት፡፡ ስለዚህ ለኔ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠትና ሁኔታውን ለማስረዳት የሚጨነቅ ሃላፊ የለም፡፡ ለምሳሌ ምግብ የምመገበው በርከት ካሉ የእስር ቤት ወዳጆቼ ጋር ነው፡፡ እነ ጀነራል አሣምነው ፅጌና ሌሎችም አብረውኝ ይመገቡ ነበር። ስለዚህ ቤተሠብ በርከት አድርጎ ነበር ምግብ የሚያመጣው፡፡ እነሱ ግን ምግቡን በራሣቸው ፍቃድ ይቀንሱብኝ ነበር፡፡ ባስ ሲልም ከበር ከእነ ጠያቂዎቼ ይመልሱታል፡፡ ለምሣሌ 5 እንጀራ የሚመጣልኝ ከሆነ፣ እንዲገባ የሚፈቅዱት አራቱን ብቻ ይሆናል። አንድ ሊትር ወተት ሲመጣ “ለተመስገንማ ግማሽ ሊትር ይበቃዋል” ተብሎ እንዲቀነስ ይደረጋል ወይም ያመጣው ሰው ተቀንሶ እንዲጠጣው ይደረጋል፡፡ ይሄ ሁሉ በማን እንደሚፈፀም ለማወቅ ያስቸግራል፡፡ መንግስት ይሄን ትዕዛዝ ያስተላልፍ ወይም ግለሰቦች በፈቃዳቸው ይፈፅሙት ለማወቅ ይቸግራል፡፡
በእስር ቤት ቆይታህ ያምህ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ህመምህ በእስር ወቅት የተፈጠረ ነው ወይስ በፊትም የነበረ?
ከመታሠሬ በፊት የወገብ ችግር ነበረብኝ፡፡ ብዙ ጊዜ ቴራፒ እየወሰድኩበት ነበር የምንቀሳቀሰው። ከታሰርኩ በኋላ ግን እዚያ ጭለማ ቤት የምንቀሳቀስበት ቦታ አልነበረም፡፡ ህክምናም በአጠቃላይ ተከልክዬ ነበር፡፡ ስለዚህ ከፍተኛና አስጊ ደረጃ ላይ የደረሰው እዚያ ከገባሁ በኋላ ነው፡፡ በአንድ ወቅት የወገቤ ህመም እጅግ እየከፋ በመጣ ጊዜ የቀይ መስቀል ማህበር ሰዎች እንድታከም ግፊት አድርገው ነበር፡፡ ሆኖም ሃላፊዎቹ ፍቃደኛ ሣይሆኑ ቀሩ፡፡ በመሃል ግን በከፍተኛ ግፊት፣ ወገቤን ታምሜ መራመድ የማልችለው ሰውዬ፣ እንደ አንድ ዓለማቀፍ አሸባሪ፣ በካቴና ታስሬና በበርካታ ፖሊስ ተከብቤ፣ ባቱ (ዝዋይ) ሆስፒታል እንድታይ የተደረኩበት አጋጣሚ ነበር፡፡ በወቅቱ ሃኪሞቹ፣ “ህመምህ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል፤ ከኛ አቅም በላይ ስለሆነ ሪፈር ወደ አዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል እንፅፍልሃለን” ብለው ቢፅፉልኝም፣ ወደ ሆስፒታሉ መጥቼ እንድታከም እድሉ አልተሰጠኝም፡፡ የህክምናዬ ጉዳይ ከምን ደረሰ? ብዬ ስጠይቅ፣ “እንዳታመጡት ተብለናል፤ እኛ ምን እናድርግ” የሚል ምላሽ ነበር የሚሰጡኝ። “ዝዋይ ሆስፒታል ስለወሰድንህ ራሱ እንደ ጥፋት ታይቶብናል” ብለውኝ ነበር ሃላፊዎቹ፡፡
ከወገብ ህመሜ በተጨማሪ ባላወቅሁት ምክንያት ድንገት የጀመረኝ የጆሮ ህመሜ ተባብሶ፣ ህክምና ለማግኘት ባለመቻሌ፣ አሁን የቀኝ ጆሮዬ ሙሉ ለሙሉ አይሰማም፡፡ በአጠቃላይ የእስር ቤት ቆይታዬ በስቃይ የተሞላ ነበር፡፡ ቀን የበረሃው ንዳድ፣ ሌሊት እንደ አሸዋ በሰውነት የሚሯሯጥ የትኋን መአት እንቅልፍ ይነሳሃል፡፡ ለኔ እስር ቤት የሚለው ቃል እንኳ የማይገልፀው ከፍተኛ የማሠቃያ ቦታ ነው፡፡
አሁን ጤንነትህ በምን ደረጃ ላይ ነው ያለው?
እንግዲህ ከተፈታሁ በኋላ እቤት እንግዶች ስለበዙብኝ መውጣት አልቻልኩም እንጂ ሙሉ ምርመራ አድርጌ ያለሁበትን ሁኔታ ማወቅ እፈልጋለሁ፡፡ በእርግጥ ጆሮዬ ሙሉ ለሙሉ እንደማይሰማ አረጋግጫለሁ፡፡ አሁን ማወቅ ያልቻልኩት የወገቤ ህመም ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ነው፤ ይሄን ማወቅ እፈልጋለሁ፡፡
ያለህበትን ሁኔታ ለማወቅ በማረሚያ ቤት ተገኝቶ ያነጋገረህ አካል ነበር?
ማንም መጥቶ ያነጋገረኝ አካል የለም፡፡ የእስር ቤቱ ኃላፊዎች በተደጋጋሚ እኔ ላይ ምንም ጥላቻ እንደሌላቸው ነገር ግን በትዕዛዝ የሚሰሩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች መሆናቸውን ይነግሩኝ ነበር፡፡ የሚፈጽሙትን በሙሉ ታዘን ነው ይሉኝ ነበር፡፡ መጡ ከተባለ ምናልባት የፓርላማ አባላት መጥተው ነበር፡፡ ነገር ግን ራሳቸውን ሲያስተዋውቁን፣ “በህዝብ ምርጫ ከተቋቋመው ፓርላማ” የመጡ መሆናቸውን ሲገልፁ፣ እዚያው ጋ ነገር ተበላሽቶ አልተግባባንም፤ መነጋገርም አልቻልንም፡፡
ወላጅ እናትህ ማረሚያ ቤት እየመጡ ይጠይቁህ ነበር?
እናቴ በ70ዎቹ ውስጥ ያለች አዛውንት ነች፡፡ በመንፈስ ግን እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ጥንካሬ ያላት እናት ነች፡፡ አልፎ አልፎ ትመጣ ነበር፡፡ እሷን እንኳ እንዳትጠይቀኝ ከበር ይመልሷት ነበር፡፡ ከክፍለ ሀገር የመጡ ዘመዶቼ ጭምር ይመለሱ ነበር – ሳይጠይቁኝ፡፡ እናቴ በዚህ መጎሳቆሏ ያሳዝነኝ ነበር። በኋላ ግን እንዳትመጪ ብዬአት መምጣት ተወች፡፡
የሀገሪቱን ሁኔታ በሚዲያ የመከታተል እድሉ ነበረህ? መረጃስ ታገኝ ነበር?
እኔ የነበርኩበት ቦታ የመንግስት ሚዲያ ይሰማል፤ በተረፈ ግን ምንም ዓይነት መፅሐፍ አይገባም ነበር፡፡ የፖለቲካም ሆነ ሌላ ልቦለድ መፅሐፍ ሳይቀር እንዲገባ አይፈቀድም፡፡ የመንግስት ዜና ብቻ ነበር እንድከታተል የሚደረገው፡፡ በዚያ ላይ የፖለቲካ ርዕሰ ጉዳይ አንስቶ መወያየት አይቻልም ነበር፡፡ ጠያቂዎቼን ገና “አዲስ አበባ እንዴት ነች?” የሚል ጥያቄ ሳነሳ ነበር ወዲያው የሚያስቆሙኝ፡፡ በዚህ ምክንያት ምንም መረጃ አልነበረኝም፡፡ ሀገሪቱ ላይ ምን እየተካሄደ እንደሆነ አላውቅም ነበር፡፡ እንደውም ከእስር ተለቅቄ ወደ ቤት እየመጣሁ ሞጆ ስደርስ፣ የኦነግን ባንዲራ የያዙ ወጣቶች መንገዱን ሞልተው፣ የተቃውሞ ድምፅ ሲያሰሙ አይቼ፣ በጣም ነው የተገረምኩት፡፡ ምክንያቱም ከ3 ዓመት በፊት ይሄ ባንዲራ ያስከፍል የነበረውን ዋጋ አስታውሳለሁ፡፡ እዚህ ደረጃ ላይ እንዴት እንደተደረሰ የማውቀው ነገር የለኝም፡፡ ግራ ተጋብቼና ተደንቄ ነው ሁኔታውን ስመለከት የነበረው፡፡
አመክሮ የተከለከልክበትን ምክንያት ታውቀዋለህ?
የእስር ቤቱ ኃላፊዎች ስለ አመክሮ የሰጡኝ ህገ ደንብ አለ፡፡ እዚያ ሰነድ ላይ “አንድ እስረኛ አመክሮ የሚከለከለው እስር ቤቱ ውስጥ ወንጀል ከፈፀመ ብቻ ነው” ይላል፡፡ እኔ ደግሞ አንድም ወንጀል አልፈፀምኩም፡፡ ስለዚህ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ አመክሮ የተከለከልኩበት ምክንያት የፖለቲካ ውሳኔ ነው፡፡
ይቅርታ ጠይቀህ እንድትወጣ ተጠይቀህ ነበር የሚባለው እውነት ነው?
ይሄ እንዴት መሰለህ? አንድ ዓመት እንደታሰርኩ፣ ከጥቅምት 3 ቀን 2008 ዓ.ም አስራ አምስት ቀን በፊት ኃላፊዎቹ፤ “ጥቅምት 3 ትፈታለህ ተዘጋጅ” አሉኝ፡፡ እኔ በወቅቱ ሁኔታው አልገባኝም ነበር፡፡ ከሁለት ወር ቀደም ብሎ ከጨለማ ቤት አስወጥተውኝ፣ ከሌሎች እስረኞች ጋር ቀላቀሉኝ፡፡ ጥቅምት 3 ቀን 2009 ዓ.ም ከ2 ሺህ ያህል እስረኞች ጋር ቀላቅለው፣ “ተፈትተሃል እቃህን ይዘህ ውጣ” አሉኝ፡፡ እኔም እፈታለሁ በሚል አስቀድሜ እቃዬን ሁሉ እዚያው ለቀሩ እስረኞች አከፋፍዬ ጨርሼ ነበር፡፡ ልክ ውጣ ባሉኝ መሰረት ፍተሻ አልፌ በሩን ከወጣሁ በኋላ አስቁመውኝ፣ “በስህተት ነው” በማለት ወደ እስር ቤት መለሱኝ፡፡ እንዳልኩት እቃዬን በሙሉ አከፋፍዬ ባዶ እጄን ቀርቼ ነበር፡፡ እና ሁኔታው አስቸጋሪ ነበር በወቅቱ፡፡
የእስር ጊዜህን ያሳለፍከው ከምን ዓይነት እስረኞች ጋር ነበር?
ሁለቱን አመት የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አድርጋችኋል ተብለው ከታሰሩት ከእነ ጀነራል አሳምነው ፅጌና ጀነራል ተፈራ ማሞ ጋር እንዲሁም ከኦነግ፣ ኦብነግና ከግንቦት 7 ተከሳሾች ጋር ነበር ያሳለፍኩት፡፡
የወደፊት ዕቅድህ ምንድን ነው?
የመጀመሪያው ዕቅዴ፣ የጤንነቴ ሁኔታ ምን ላይ እንዳለ ማወቅ ነው፡፡ የጤንነቴ ሁኔታ ያለበት ደረጃ ደግሞ ቀጣዩን ዕቅዴን ይወስነዋል፡፡ ምክንያቱም ሃኪሞች፣ “የጆሮ ህመምህ ፓራላይዝድ ሊያደርግህ ይችላል” ብለውኛል፡፡ አሁን በዋናነት ማወቅ የምፈልገው ይህ ህመሜ ያለበትን ደረጃ ነው፡፡
በመጨረሻስ …?
እንግዲህ እናቴና ወንድሞቼ ከእኔ እኩል ነው የታሰሩት፡፡ ያን ሁሉ መከራ አብረውኝ አሳልፈዋል። ቤተሰቦቼ በጠላትነት እየታዩ ብዙ መከራ ከኔ ጋር አሳልፈዋል፡፡ እንደውም ታናሽ ወንድሜ ታሪኩ፣ በማረሚያ ቤቱ ጥበቃዎች ተደብድቦ ነበር፡፡ ይሄን ሁሉ እያደረጓቸውም ሶስቱን ዓመት አብረውኝ ታስረዋል፤ እነሱን አመሰግናለሁ፡፡ እንዲሁም የእኔ እስር አሳስቧቸው፣ ከኔ ጋር ሲጨነቁ ለነበሩ የፌስቡክና የማህበራዊ ሚዲያ አባላት ምስጋናዬ የላቀ ነው፡፡ መላው የኢትዮጵያ ህዝብም 3 ዓመት ሙሉ ከጎኔ ቆሟልና በእጅጉ አመሰግናለሁ፡፡

mandag 23. oktober 2017

Cambridge Days: Prof Teodros Kiros – Pt 1 – SBS Amharic



Several People Killed in Another Communal Violence in Western Ethiopia


Illubabor
Photo: Addis Standard
 Addis Standard – Several people were killed, many of them hacked to death, in yet another communal violence, this time in Illu Aba Bora (Illubabor) zone of the Oromia regional state in western Ethiopia, according to two sources who spoke to Addis Standard by phone. The news has been confirmed this morning by Addisu Arega Kitessa, head of the Oromia regional state communication affairs bureau.
According to one of the two sources who spoke to Addis Standard, violence began in Dega and Chora woredas in Buno Bedele zone as well as in Illu Aba Bora zone, about 330 kms west of the capital Addis Abeba, on Friday October 20/2017. It started as an anti-government protest called “via cell phone messages sent out to many receivers calling for a protest against the recent displacement of Oromos from the Somali regional state,” said one of our sources on conditions of anonymity. “The protest quickly degenerated into fighting, then some young people started to go around killing people and burning houses,” he said, adding that “many of those who were killed and whose houses were burned down were ethnic Amharas.”
However, in his message on Facebook, which was written in Amharic, Addisu said that “eight Oromos and three Amharas” were killed in Dega and Chora woredas in Buno Bedele zone as a result of a “deliberate attempt by some people who wanted to instigate ethnic violence between Amharas and Oromos.” Addisu also blamed the violence on forces “who want to destabilize the regional government.” Without giving further details, Addisu also said those responsible were placed under police custody.
Other reports from social media activists put the number of death as high as 20, however, Addis Standard cannot confirm these number.
The second source who spoke to Addis Standard on his part said that properties belonging to ethnic Tigrayans were also targeted and “more than a dozen houses and businesses were set on fire.” However, he added that the “dead were mainly from ethnic Oromos and Amharas who lived together in the area for decades,” he said, sounding upset and with a voice shaking uncontrollably. “Many people have fled their houses and are in hiding right now fearing for their lives.”
The BBC Tigrinya news website reported yesterday that coffee farms and businesses belonging ethnic Amharas and Tigrayans were destroyed. Addis Standard couldn’t receive pictures from the scene as internet seems to be disconnected as of yesterday.
Communal violence followed by protests seems to be the latest trend in all the fresh protests seen in Oromia regional state within the last ten days. On October 11, three people were killed by security forces during a protest rally in Shashemene town, 250 km south east of Addis Abeba, in west Arsi zone of the Oromia regional state and three more people were killed in Bookeeti town, west Hararghe zone of the Oromia region in eastern Ethiopia, where more than 30 were also wounded.
This was followed by yet another protest rally related violence that lasted for more than three days in Muke Turi, about 90km west of Addis Abeba in North Shewa zone of the Oromia regional state and in Gebre Guracha, about 160 km from the capital and another city in North Shewa zone, where several cars were also torched.
Oromia regional state has been the epicenter of persistent anti-government protests that first began in April-May 2014, and re-started again in Nov. 2015, which went on throughout 2016 until the government declared a state of emergency that lasted for ten months. More than 600 protesters were killed by security forces during the 2015-2016 protests, according to the government’s account.
However, unlike all the previous protests, no one appears to take responsibilities for organizing the fresh round of protests; online Oromo activists who previously take credits for organizing popular protests have distanced themselves and other Ethiopian social media actors have continued disputing the motives behind these protests with some claiming that it is nothing be a saboteur orchestrated by members of the OLF to undermine the current government in the region led by Lemma Megerssa. But others insist the OPDO and Oromo social media activists should take the responsibility instead of pointing fingers at others.
In a message broadcast via the Oromia Broadcasting Network (OBN), Lemma Megerssa condemned the communal violence and killings of other ethnic groups in the region and vowed to restore law and order by taking legal actions against those involved in such acts. AS