søndag 18. januar 2015

ትንሽ ልበል ዶር ቆስጠንጢኖስ በረሔ




መጀመሪያ ሀሰቱን ወደ እውነት ለአሰማን የኢዮያ ቁርጥ ልጅ አበበ ገላው ምስጋና እየቸርኩ::

ትንሽ ልበል ዶር ቆስጠንጢኖስ በረሔ በእውነቱ በጣም የሚሳዝን በባዶነት ሀገርን የመውረር አባዜ ሕወሀት ላይ ጥላውን ከጣለ  ይሓው  ሆነው ኢትዮጵያችን ከማጡ ወደ ጥዱ ካደርጋአት አንዱ ይሔ መሆኑ ነው ታድያ እንዴት ዘረኝነት አይነግስ ::

የባሕል የታሪክ የትውፊት መርዝ ወዘተ እረ ምኑ በፋሽስት ሕወሀት እየተደረገ ያለው ስሙን መፃፍ የማይችል ሁሉ ነው ዲግሪ ያገኘው በሕወሀት ዘመን ኢትዮጲያኖች ከገባቹ የሕወሐትን እድሜ ካረዘሙ ሰዎች መሀል የነዚ ሰዎች አሻራ አለ ።

 ባሪያ ለንጉሱ ልበለዉ ስለዚሕ ሁላችንም ወደቀድሞ ማንነታችን ለመመለስ ይሕንን ስረአት በቃ ልንለዉ ያገባል አልያ እንዳልኩት ከድጡ ወደ ማጡ ነው  እና ወገኔ እየኖርን ያለንው ሀገርን ለታሪክን ቋንቋን ለሀይማኖትን ወዘተ ምንም በማይመስላቸው ሰዎች አገራችን ወዴት እያመራች እንደሆነች መገመት አይከብድም ።

 እና ዋጋ ለመክፈል እምቢተኝነት በቂ ነው እላለው አንችም አንተም ሁላችንም በቃ እንበል፥ የሕዝብ እምቢተኝነት ዋጋ አለው። አበቃሁ

       by Emishaw

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar