mandag 9. februar 2015

ይኸውና! ኤርትራ ሞተች ትግል ለሀገር ትንሳኤ! – ተስፋጽዮን መድሃኔ (ፕሮፈሰር

ERITREAN SOLDIERS BEGIN WITHDRAWL FROM FRONT LINES.


… ይህ ጥናታዊ ጽሁፍ እኔ እንደ ግለሰብ በራሴ ተነሳሽነትና ፍላጎት ያዘጋጀሁት ነው። በስተጀርባዬ ሆኖ የገፋፋኝ ማንም ኃይል ወይም የፓለቲካ ድርጅት የለም። በመሆኑም፡ በጽሑፉ ላይ የሰፈረውን ይዘትም ሆነ ስርጭት በሚመለከት ኃላፊነት የምወስደው እኔ ራሴ ብቻ መሆኔን በቅድሚያ ለማሳሰብ እወዳለሁ። ይህ መልእክት በስእለ ድምጽ፡ ማለት በአውዲዮ ቪዲዮ፡ የተቀረጸ ሲሆን በጽሁፍ ደረጃም በትግርኛና በAማርኛ ይኸው ተሰራጭቷል።
ይህንን ጽሑፍ መጀመርያ በትግርኛ አዘጋጅቼ ለመጨረስ፡ ሀገራዊና ህዝባዊ ፍቅር ያላቸው ኤርትራውያን ወገኖቼ በተለያየ መንገድ ድጋፋቸውን ሰጥተውኛል። አንዳንዶቹ መረጃ በማቀበል ሲሳተፉ ሌሎች ደግሞ ጽሑፉን ገና በግርድፉ እያለ ወስደው በማንበብና ጥያቄዎችን ከማቅረብ ባሻጋር ጠቃሚ የሆኑ አስተያየቶችንም ጭምር ለግሰውልኛል። ሌሎቹም እንደዚሁ መልእክቱን በኮምፒዩተር ተጽፎ ከተጠናቀቀ በኋላ፡ ከመሰራጨቱ በፊት ወስደው በጥንቃቄ በማንበብ የፊደላት ግድፈቶችን አርሟል። … ተስፋጽዮን መድሃኔ (ፕሮፈሰር)… ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar