fredag 7. november 2014

የአመራር አባሉ የት እንዳሉ መኢአድ አያውቅም



የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ
 
ከመኖሪያ ቤታቸው በፌዴራል ፖሊስ የተወሰዱት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ከፍተኛ አመራር አባል አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፤ የደረሱበትን እስካሁን እንደማያውቁ የፓርቲው ፕሬዚደንት ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ከባህር ዳርና ከጎንደር የተወሰዱ የፓርቲው አባላትም የት እንዳሉ አይታወቅም ብለዋል የመኢአድ ፕሬዝደንት አቶ አበባው መሃሪ።
የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት እስካሁን በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።

 

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar