tirsdag 24. juni 2014

ኢቲቪ እንደእነ ቢቢሲ በኮርፖሬሽን ደረጃ ሊዋቀር ነው

የኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ከእነቢቢሲ ያጠናውን  ልምድ መሰረት አድርጎ ስያሜው ወደ ኢትዮጽያ ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬሽን እንዲቀየርለት የሚጠይቅ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማው ቀረበ፡፡
ድርጅቱ ለ19 አመታት ሲጠቀምበ ትየቆየውን አዋጅ ማሻሻል ያስፈለገው አደረጃጀቱን በማስተካከል የሚጠበቅበትን ኃላፊነት በብቃት እንዲወጣ እንዲያስችለው ነው ተብሎአል፡፡
ለትርፍያልተቋቋመናተጠሪነቱለፓርላማውየሆነየመንግሥትየልማትድርጅትበመሆንበኮርፖሬሽንደረጃየሚዋቀረውኢትዮጵያብሮድካስቲንግኮርፖሬሽንየዚህኣይነትአደረጃጀትበልምድነትየቀሰምኩትከቢቢሲ፣ከኤስ፣ኤ፣ቢ.ሲ፣ከኬንያውኬ.ቢ.ሲእናከህንዱከኦልኢንዲያንስነውብሏል፡፡
አዋጁለዝርዝርዕይታለኮምቴተመርቷል።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar