tirsdag 25. februar 2014

መንግስት ኢማሞችን በመሾም በኩል ጣልቃ መግባቱን የሚያሳይ መረጃ ይፋ ተደረገ


በማህበራዊ ድረገጾች የተለቀቀው ይህ መረጃ ለፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዲስ አበባ ምድብ ወንጀል ችሎት የቀረበ ነው።  ወንጀል ዝርዝር በሚለው ክፍል ውስጥ ” 2ኛ ተከሳሽ መንግስት በሾመው ኢማም ቦታ ላይ በመቆም፣ ሳይፈቀድለት የነሱን ተከታዮች በማሰገድ ሰላማዊ ሙስሊም እንዳይሰገድ በማድረግና መስኪዱ በመታወቁ በወና ወንጀል አድራጊነት ተከሷል” ይላል
ምንም እንኳ መንግስት በሃይማኖት ጉዳዮች ጣልቃ እንደማይገባ ህገመንግስቱን በመጥቀስ በተደጋጋሚ ሲገልጽ ቢቆይም፣ ሰነዱ መንግስት የሃይማኖት መሪዎችን እስከመሾም የሚደርስ እርምጃ መውሰዱን ሰነዱ ያመለክታል።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar