tirsdag 12. mars 2013

በአፋር ክልል ነዋሪዎችን የማፈናቀሉ ዘመቻ ቀጥሎታል


ከክልሉ ያገኘነው መረጃ እንደሚያስረዳው ከሸንኮራ አገዳ ልማት ጋር በተያያዘ ተጠናክሮ የቀጠለው የህዝብ መፈናቀል ህብረተሰቡን ለከፋ ድህነት እየዳረገው ነው።

 የመንግስትን ትእዛዝ ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆኑ ሴቶች እስከ ልጆቻቸው መታሰራቸውን የክልሉ የመኢአድ ጠጠሪ የሆኑት አቶ አሊ ሚራህ ለኢሳት ገልጸዋል

ህዝቡ ጉዳዩን ገለልተኛ አካል መጥቶ እስከሚያየው ድረስ ከቦታችን አንነሳም ማለቱን አቶ አንፍሬ ተናግረዋል
በአፋር፣ በቦረና ዞን እና በዋልድባ አካካቢዎች ከስኳር ልማት ጋር በተያያዘ የሚታየውን የህዝብ መፈናቀል ስንዘግብ መቆየታችን ይታወሳል።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar