lørdag 2. mars 2013

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቃዉሞ

ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ሙስሊሞችን ማዋከብ፥ መበደሉንና በሐይማኖታዊ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን እንዲያቆም በተለያዩ የሐገሪቱ ከተሞች የሚኖሩ ሙስሊሞች ዛሬም በድጋሚ ጠየቁ።ዛሬ ከጁመዓ ሶላት በኋላ በየመሳጂዱና በየአካባቢዉ የተሰበሰበዉ ምዕመን የመንግሥት ታጣቂዎች ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሙስሊሞችን ቤት በሌሊት መበርበራቸዉን እና ሐብት፥ ንብረታቸዉን ዘርፈዋል በመባሉንም አዉግዟል

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar