fredag 25. juli 2014

ሠማያዊ ፓርቲና ሕገ መንግሥት


የፓርቲዉ መሪዎች ዛሬ ለጋዘጠኞች በሠጡት መግለጫ እንዳሉት ማሻሻዉ በቋንቋ ላይ የተመሠረተ የክፍለ ሐገር አከላላል እንዲቀር፤ መሬት በግል እንዲያዝና ብሕራዊ ቋንቋ እንዲኖር የሚጠይቁ ሐሳቦች ተካተዉበታል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ የፖለቲካ ማሕበር ሠማያዊ ፓርቲ አሁን የሚሠራበት የሐገሪቱ ሕገ-መንግሥት ሊያካትታቸዉ ይገባል ያላቸዉን የማሻሻያ ሐሳቦች በይፋ አስታወቀ።የፓርቲዉ መሪዎች ዛሬ ለጋዘጠኞች በሠጡት መግለጫ እንዳሉት ማሻሻዉ በቋንቋ ላይ የተመሠረተ የክፍለ ሐገር አከላላል እንዲቀር፤ መሬት በግል እንዲያዝና ብሕራዊ ቋንቋ እንዲኖር የሚጠይቁ ሐሳቦች ተካተዉበታል።ሠማያዊ ፓርቲ «የዜጎች ቃል ኪዳን ለዲሚክራሲያዊት ኢትዮጵያ» ያለዉን የማሻሻያ ሰነድ ለሕዝብ ዉይይት እንደሚያቀርብም ባለሥልጣናቱ አስታዉቀዋል።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar