mandag 19. mai 2014

በግብርናው ዘርፍ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ መዳከሙን አንድ ሪፖርት አመለከተ

መንግሥትለግብርናኢንቨስትመንትካዘጋጀውሰፋፊመሬቶችውስጥየግልባለሃብቱሊጠቀምበትየቻለው 11 በመቶያህሉንብቻበመሆኑየዘርፉእንቅስቃሴእጅግየተዳከመአፈጻጸምማሳየቱንከግብርናሚኒስቴርየተገኘሪፖርት ጠቁሟል።
ሪፖርቱእንደሚያሳየውየግብርናኢንቨስትመንትንለማበረታታትበመንግሥትእየተሰራ
ያለውሰፋፊየእርሻመሬቶችንበፌዴራልየግብርናኢንቨስትመንትመሬትባንክበኩልየመለየት፣ለባለሀብቶችየማስተላለፍናእንዲለሙየማድረግተግባርነው፡፡
በዚህዙሪያእስከ 2005 በጀትዓመትበድምሩ 3 ነጥብ 31 ሚሊዮንሔክታርመሬትከክልሎችወደመሬትባንክእንዲገባተደርጓል፡፡
ከዚህምውስጥእስከ 2005 በጀትዓመት ድረስ 473 ሺህሔክታርመሬትወደባለሃብቶችየተላለፈሲሆን፤ከዚህምውስጥመልማትየቻለው 11 በመቶብቻ ነው፡፡
ይህመረጃበቀጣይአቅሙናዝግጁነቱያላቸውንልማታዊባለሃብቶችበጥንቃቄመመልመልእንደሚያስፈልግአመልካችመሆኑንሪፖርቱጠቅሶዋል፡፡
በተጨማሪምእስካሁንመሬትየወሰዱባለሃብቶችበፍጥነትወደልማት መግባታቸውንናበገቡትውለታመሠረትእየተንቀሳቀሱመሆናቸውንለማረጋገጥጥብቅክትትልማድረግእንደሚገባም ሪፖርቱይጠቅሳል፡፡
በመሬትወረራከፍተኛክስከሚቀርብባቸውኩባንያዎችአንዱየሆነውናበኢትዮጵያመንግሥትልማታዊባለሃብትነቱበሰፊውሲመሰከርለትየቆየውየህንዱካራቱሪኩባንያበጋምቤላክልል 300ሺሄክታርመሬትተረክቦማልማትየቻለው 800 ሄክታርብቻሲሆንከኢትዮጵያንግድባንክምወደ 62 ሚሊየንብርወስዶባለመመለሱንብረቱተይዞበሐራጅበመሸጥሒደትላይመሆኑይታወቃል፡፡
ኩባንያውለግብርናኢንቨስትመንትበተፈቀደውማበረታቻከቀረጥነጻ ያስገባቸውንማሽነሪዎችበማከራየትናበመሸጥባልተፈቀደለትየንግድስራውስጥገብቶመገኘቱምየሚታወቅነው፡፡
በተመሳሳይሁኔታበሼህአልአሙዲእናበሳዑዲመንግሥትየሚካሄደውየሳዑዲስታርየግብርናፕሮጀክትምበታሰበውመልኩእየተካሄደአለመሆኑምለመንግሥትትል

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar