torsdag 1. mai 2014

ከአዲስ አበባ ካርታ ጋር በተያያዘ የሚደረገው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው

ከአባይ ግድብ ጋር በተያያዘ ከግብጽ የተጠናከረ ተቃውሞና ፕሮፖጋንዳ የገጠመው መንግስት በተለይ የግሉ ፕሬስስ ለግድቡ አዎንታዊ ዘገባዎችን ብቻ እንዲሰራ የሚያግባባ ውይይት አካሄደ፡፡
በውጪጉዳይሚኒስቴርአማካይነትትላንትበአዲስአበባበኢሊሊሆቴልበተካሄደውበዚሁውይይትየመንግስትናየግሉፕሬስአባላትየተጋበዙበትሲሆንዋናዓላማውበተለይየህዳሴግድብአገራዊናየህዝብአጀንዳመሆኑንበመስበክበተለይየግሉፕሬስየኢትዮጽያንመንግስትሥራብቻየሚያንቆለጻጽሱዘገባዎችንእንዲያቀርቡለማግባባትነው፡፡
የውጪጉዳይሚኒስትርዴኤታዶ/ርይናገርደሴበግብጽበኩልመጠነሰፊአፍራሽቅስቀሳእየተካሄደመሆኑንበመጥቀስየአገርውስጥሚዲያውአንድአቋምይዞይህንእንዲመክትጠይቀዋል፡፡
በዕለቱየግብጽሚዲያዎችየፖለቲካልዩነትሳይገድባቸውበአባይጉዳይተመሳሳይአቋምእንዳላቸው፣በኢትዮጽያግንግብጽንየሚጠቅሙዘገባዎችጭምርከኢንተርኔትእየተወሰዱእንደሚቀርቡናይህምከአገራዊጥቅምአንጻርጉዳትእንዳለውበመድረኩተነስቷል፡፡
በውይይቱላይበተለይየግሉፕሬስአባላት፤ መጀመሪያመንግስትበፕሬሱላይያለውየተሳሳተአመለካከትናአያያዝሊያስተካክልእንደሚገባአሳስበዋል፡፡
በየቀኑፕሬሱበባለስልጣናትእየተብጠለጠለ፣መረጃምእንዳያገኝበርተዘግቶበትበከፍተኛወከባ፣እንግልትናእስራትበደሎችእየደረሱበትእንዲንቀሳቀስናእንዲዳከምመደረጉንበመግለጽአብሮለመስራትመንግስትበቅድሚያከዚህዓይነትኢ- ሕገመንግስታዊድርጊቱእንዲቆጠብጠይቀዋል፡
አንድየውይይቱተሳታፊ “መርዶነጋሪ” እያለበኢቲቪበዶክመንተሪፊልምሲያብጠለጥለው፣በእነአቶሽመልስከማልበኩልበራዲዮፋናየይዘጉዘመቻየተከፈተበትንየግሉንፕሬስ፤ዛሬሲጨንቀው “አጋሬነህ”ማለቱአስቂኝነገርነው፡፡ስለልማትናዕድገትለማሰብቅድሚያነጻነትሊኖርህይገባል፡፡በዚህምመሰረትመጀመሪያችግራቸውንእንዲፈቱነግረናቸዋል፣ችግራቸውንሲፈቱስለአብሮናተባብሮ
መስራት፣ስለአገራዊአጀንዳጉዳይመነጋገርይቻላል”የሚልአስተያየት መስጠቱን የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ገልጻለች።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar