onsdag 29. oktober 2014

የመብት ጥሰት እና መኢአድ

ተቃዋሚዉ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በዜጎች ላይ የሚደርሰዉን መፈናቀል፤እስራት እና ግድያ መንግሥት ካላስቆሞ ፓርቲዉ ሠላማዊ ትግል በሚጠይቀዉ አማራጭ በሙሉ መንግሥትን ይታገላል።
የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በተለያዩ አካባቢዎች በሚኖሩ ዜጎች ላይ ይፈፀማል ያለዉን በደል የኢትዮጵያ መንግሥት ባስቸኳይ እንዲያስቆም ጠየቀ።ተቃዋሚዉ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በዜጎች ላይ የሚደርሰዉን መፈናቀል፤እስራት እና ግድያ መንግሥት ካላስቆመ ፓርቲዉ ሠላማዊ ትግል በሚጠይቀዉ አማራጭ በሙሉ መንግሥትን ይታገላል።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar