søndag 17. februar 2013






የካቲት 11/2005 ዓም ህወሓት 38ኛ ዓመቱን ያከብራል።አቶ ኃይለማርያምም ለስብሰባው መቀሌ መግባታቸውን የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በ ዜና እወጃው ላይ ተናግሯል።

 አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የፋይናንስ ክፍል ኃላፊ ስለ ህወሃት ይናገራሉ።

 በ 1977 ዓም በነበረው ድርቅ የ ህወሃት አመራር የ ትግራይ ህዝብ እየሞተ እያየ ዝም አለ አለም በሙሉ ለትግራይ ህዝብ የረዳውን እህል አመራሩ ሸጠው እነርሱ ግን ለ ማሌ ሊግ ምስረታ ሸብ ረብ ይባል ነበር ።

ማሌ ሊግ የተመሰረተው ለድርቅ የመጣውን እህል ተሸጦ በ ሰላሳስድስት ሚልዮን ብር ነበር።''አቶ ገብረ መድህን ከተናገሩት።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar