fredag 28. mars 2014

የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የፍርድ ቤት ውሎ

ችሎቱ በአሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸው የእነ አቡበከር አህመድ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ባቀረቡዋቸው ምስክሮች ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለማክሰኞ መጋቢት 23 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ ።
Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ተኛ ምድብ ችሎት በአሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸው የእነ አቡበከር አህመድ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ባቀረቡዋቸው ምስክሮች ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለማክሰኞ መጋቢት 23 2006ዓ ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ ።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar