tirsdag 22. oktober 2013

የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ እና አስተያየት


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ለአሥር ቀናት በመላ ሀገሪቱ እና ከሀገር ዉጪ የሚገኙ አብያተክርስቲያናት ተወካዮች በተገኙበት የሀገረ ስብከቱን ጳጳሳት ጠርታ በውስጧ ስላሉ ችግሮች አወያይታለች።
Autor: Ludger Schadomsky
Copyright: Ludger Schadomsky/DW
Titel: Sitz des Patriarchen der äthiopisch-orthodoxen Kirche in Addis Abeba 
Thema: Alle vier großen Religionsgemeinschaften Äthiopiens - Orthodoxe und katholische Christen, Protestanten und Muslime - haben im Vorfeld der Wahl in einem gemeinsamen Appell für einen friedlichen Wahlgang geworben. Die beiden Tauben vor dem Sitz des Abuna, des Patriarchen der Orthodoxie Äthiopiens, stehen dafür sinnbildlich. 
Schlagwörter: Orthodoxie Äthiopien, Abuna Paulos, Dialog der Religionen, Wahl Äthiopien 2010, Elections Ethiopia 2010
በጉባዔው ለችግሮቹ መፍትሔ ለማፈላለግ የተደረሰውን ስምምነት አስመልክቶ ቅዱስ ሲኖዶሱ በፓትሪያርኩ ሰብሳቢነት ዛሬ ጠዋት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ከቤተ ክርስትያኒቱ ምሁራን አንዱ የሆኑት በቅድሥት ሥላሤ መንፈሣዊ ኮሌጅ የሚያገለግሉት ሊቀ ማዕምራን መምህር ደጉ ዓለም ጉባዔው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች መልካም መሆናቸውን ቢናገሩም፣ በተግባር መተርጎማቸውን እንደሚጠራጠሩት ገልጸዋል ።

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar